1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የትንሳኤ ዕለት ተቃዉሞ ሰልፍ

ሰኞ፣ መጋቢት 23 2005

ጀርመን ሀገር በጎርጎሮሳዊዉ የዘመን ቀመር የትንሳኤ በዓል በሚከበርበት ወቅት የተቃዉሞ ሰልፍ ማካሄድ ከተለመደ ዉሎ አድሯል።

https://p.dw.com/p/187mc
ምስል picture-alliance/dpa

 ሲቪሉ ኅብረተሰብ በብዛት የሚሳተፍበትና ማኅበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮችን የሚያነሳዉ የትንሳኤ ዕለት ተቃዉሞ ሰልፍ ዘንድሮም ከዕለተ ዓርብ ማለትም የስቅለት ቀን አንስቶ እስከትንሳኤ ማግስት ማለት ማዕዶት ቀን ድረስ ኅብረተሰቡን የሚያሳስቡ ጉዳዮች ተነስተዉ ለፖለቲከኞች መልዕክት ይተላለፋል። በዘንድሮዉ የትንሳኤ በዓላቸዉ ጀርመኖች አራት አበይት ያሏቸዉን ጉዳዮች አንስተዉ ከዓርብ ዕለት ጀምረዉ በተለያዩ ከተሞች ተቃዉሞ አሰምተዋል። የተቃዉሞ ሰልፉ ህዝብ በብዛት በሚንቀሳቀስባቸዉ አካባቢዎች በተለያዩ ሁኔታዎች የሚከናወን እንደመሆኑ የተነሱ ነጥቦችን እንዲያጋራን የበርሊን ወኪላችንን ይልማ ኃይለሚካኤልን በስልክ አነጋግሬዋለሁ፤

ይልማ ኃይለሚካኤል

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ