1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የችግኝ ተከላ ቀን በደብረብርሃን

ዓርብ፣ ሐምሌ 5 2005

ትናንት በታሰበው የኢትዮጵያ የችግኝ ተከላ ቀን ሱናርማ የተባለው መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት ያስተባበረው የዛፍ ተከላ ከደብረብርሃን ወጣ ብሎ በሚገኝ ቦታ ላይ ተካሂዷል ።

https://p.dw.com/p/1975O
ምስል Eurico Zimbres

 በችግኝ ተከላው በብሪታኒያ ሱናርማ አማካይነት ከብሪታኒያ የመጡ ተማሪዎች ተሳተፈዋል ። ሱናርማ በገጠሪቱ ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትና አነስተኛ ደረጃ ላይ በሚገኝባቸው አካባቢዎች ከሚገኙ ገበሬዎች ጋር የሚሰራው መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ነው ። የችግኝ ተከላውን በስፍራው ተገኝቶ የተከታተለው ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዘገባ አለው ።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ