1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የናይሮቢው ጥቃትና የኢትዮጵያ አቋም

ረቡዕ፣ መስከረም 15 2006

በኬኒያ ናይሮቢ ባለፈው ቅዳሜ የተፈጸመውን የሽብር ጥቃት ኣጥብቃ እንደምታወግዝ ኢትዮጵያ አስታወቀች የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ቃል ኣቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ እንደሚሉት ኢትዮጵያ የሽብር ጥቃትን ለመከላከል ከኬኒያ ጋር ተባብራ ትሰራለች የአፍሪካ ቀንድ

https://p.dw.com/p/19oai
Smoke rises from the Westgate shopping centre in Nairobi following a string of explosions during the third day of a stand-off between Kenyan security forces and gunmen inside the building September 23, 2013. Powerful explosions sent thick smoke billowing from the Nairobi mall where militants from Somalia's al Qaeda-linked al Shabaab group threatened to kill hostages on the third day of a raid in which at least 59 have already died. REUTERS/Johnson Mugo (KENYA - Tags: BUSINESS CIVIL UNREST CRIME LAW CITYSCAPE) ***FREI FÜR SOCIAL MEDIA***
Nairobi Kenia Terroranschlag Al-Shabaab Einkaufszentrum Westgate Mallምስል Reuters

ሃገራትም በዚህ ረገድ ተባብረው

እንዲሠሩ ጥሪ ኣቅርባለች

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቃል ኣቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ ዛሬ ከኒውዮርክ ለዶቸቬሌ

እንደገለጹት ኢትዮጵያ የኬኒያውን ጥቃት የሰማችው በጥልቅ ሃዘን ነው ማዘን

ብቻም ሳይሆን ኣሉ ኣቶ ጌታቸው ኢትዮጵያ የዚህ ኣይነቱን የሽብር ጥቃት

ለመከላከል የበኩልዋን ድጋፍ እንደምትሰጥም ለኬኒያ ኣረጋግጣለች።

ጥቃቱን በተመለከተም ከኣልሸባብ ዓይነቱ ኣሸባሪ ድርጅት የሚጠበቅ እንጂ

የሚገርም ሊሆን ኣይችልም ብለዋል አቶ ጌታቸው።



ኬኒያ ምን ኣይነት ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባት መግለጹ የኬኒያውያን ፋንታ

ነው ያሉት አቶ ጌታቸው በኢትዮጵያ በኩል ግን መንግስት ይከተለዋል ያሉትን

የጥንቃቄ ስልቶች ለማስረዳት ሞክረዋል አልሸባብ ብቻም ሳይሆን ሌሎች ኣገር በቀል ድርጅቶችም ሲሞክሩት የነበረውየሽብር ጥቃቶች ሁሉ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሽፈዋል ያሉት ቃል ኣቀባዩ ጥረቶቹ

እንዳሉ ግን ኣልሸሸጉም



ጃፈር ዓሊ

Kenia Geiselnahme im Einkaufszentrum
ምስል Reuters

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ