1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአሜሪካ ምርጫና ውጤቱ

ረቡዕ፣ ጥቅምት 24 2003

በሌላኛው የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ሪፐብሊካኖች የተወሰኑ መቀመጪያዎችን ቢያገኙም የበላይነቱ ግን አሁንም በዲሞክራቶቹ እንደተያዘ ነው

https://p.dw.com/p/PxUm
ምክር ቤቱምስል AP

በአሜሪካ ትላንት ምርጫ ተካሂዷል። በዚህም የፕሬዝዳንት ኦባማ ተቀናቃኞች በለስ ቀንቶአቸዋል። ሪፐብሊካኖች የተወካዮች ምክር ቤት መቀመጪያዎችን በአብላጫነት አሸንፈዋል። በሌላኛው የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ሪፐብሊካኖች የተወሰኑ መቀመጪያዎችን ቢያገኙም የበላይነቱ ግን አሁንም በዲሞክራቶቹ እንደተያዘ ነው። በዚህም መሰረት የምክር ቤት የሪፐብሊካኖቹ መሪ የሆኑት እንደራሴ ጆን ቤነር ዲሞክራቷ ናንሲ ፔሎሲ ይዘውት የነበረውን የምክር ቤት አፈጉባዔነት ይረከባሉ።

አበበ ፈለቀ

መሳይ መኮንን

ነጋሽ መሐመድ