1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአሜሪካ ፕሬዚደንት የእሥራኤል ጉብኝት

ረቡዕ፣ መጋቢት 11 2005

የዩኤስ አሜሪካ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ በእሥራኤል የሦስት ቀናት ጉብኝት ለመጀመር በነገው ዕለት ኢየሩሳሌም ይገባሉ። ኦባማ የፕሬዚደንትነቱን ሥልጣን ከያዙ ወዲህ እሥራኤልን ሲጎበኙ የነገው የመጀመሪያ ይሆናል። ይኸው ጉብኝታቸው

https://p.dw.com/p/180LF
ምስል Reuters

በርሳቸው እና በጠቅላይ ሚንስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ መካከል ባለው የሀሳብ ልዩነት ሻክሮ የቆየውን የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ያሻሽለው ይሆናል በሚል አንዳንዶች ተስፋ ቢያደርጉም፡ ሌሎች ብዙም ክብደት አልሰጡትም።

ዜናነህ መኮንን

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ