1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአርባ ምንጭ ጨርቃ ጨርቅ ሠራተኞችና አስተዳደር

ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 9 2005

የፋብሪካዉ ሠራተኞችና ማሕበራቸዉ እንደሚሉት የደሞዝ ጭማሪዉ እንዲደረግ ከጠየቁ ሠራተኞች አምስቱ ሲባረሩ ሌሎች አምስት ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል።የፋብሪካዉ አስተዳደር ግን ከመዋቅር ለዉጥ በሕዋላ እንጂ በቀጥታ ደሞዝ ለመጨመር የተጋባ ቃል የለም።

https://p.dw.com/p/174ze
A woman works in a textile factory in Huaibei in central China's Anhui province Wednesday July 13, 2011. China says its Gross Domestic Product expanded by 9.5% in the second quarter, slowed from 9.7% in the first quarter. Photo via Newscom picture alliance
ምስል picture alliance / Newscom


የአርባ ምንጭ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ለሠራተኞቹ ለመክፈል ባለፈለዉ ዓመት ግንቦት ቃል የገባዉን የደሞዝ ጭማሪ እስካሁን አለመክፈሉን ሠራተኞቹ አስታወቁ።የፋብሪካዉ ሠራተኞችና ማሕበራቸዉ እንደሚሉት የደሞዝ ጭማሪዉ እንዲደረግ ከጠየቁ ሠራተኞች አምስቱ ሲባረሩ ሌሎች አምስት ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል።የፋብሪካዉ አስተዳደር ግን ከመዋቅር ለዉጥ በሕዋላ እንጂ በቀጥታ ደሞዝ ለመጨመር የተጋባ ቃል የለም፥ አስሩ ሰራተኞች ከስራ የተሰናበቱትና የተቀጡትም የደሞዝ ጭማሪ በመጠየቃቸዉ ሳይሆን በሌላ ወንጀል ባይ ነዉ። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚ አብሔር ዝር ዝር ዘገባ አለዉ።

ዮሐንስ ገ/እግዚ አብሔር

ነጋሽ መሐመድ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ