1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአስተዳደግ ችግርና የኋላ መዘዙ

ዓርብ፣ ሚያዝያ 25 2005

ወጣቷ በማደጎ ነው ያደገችው፤ በእርግጥ የማታውቃት ወላጅ እናቷ ከአጠገቧ ሆነው፣ የማታውቃቸው እህት ወንድሞቿም አብሮ አደጎቿ ሆነው ለአስርት ዓመታት ቢኖሩም ማለት ነው።

https://p.dw.com/p/18S80

ወጣቷ በማደጎ ነው ያደገችው፤ በእርግጥ የማታውቃት ወላጅ እናቷ ከአጠገቧ ሆነው፣ የማታውቃቸው እህት ወንድሞቿም አብሮ አደጎቿ ሆነው ለአስርት ዓመታት ቢኖሩም ማለት ነው። የዛሬው የወጣቶች ዓለም መሰናዶ «የአስተዳደር ችግርና የኋላ መዘዙ» በሚል  ርዕስ ነዋሪነቷን በሊባኖስ ቤሩት ያደረገች የአንዲት ኢትዮጵያዊት ወጣትን ታሪክ ያስደምጠናል። አዘጋጁ ማንተጋፍቶት ስለሺ ነው። እነሆ ዝግጅቱ!

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ