1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ተጽእኖ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 17 2009

በኢትዮጵያ ከተደነገገ 20ቀናት ያስቆጠረው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በተለያዩ ዘርፎች ያሳደራቸው ተጽእኖዎች ማነጋገሩ ቀጥሏል ፤ የአዋጁ አስፈላጊነትም እንዲሁ ።

https://p.dw.com/p/2Rnhe
Äthiopien Gedeo Grundstücke Brand Protest
ምስል W/O Aynalem/R.Abeba

Beri Brussels (Int. mit journalist Rene Le Fort) - MP3-Stereo

በኢትዮጵያ ከተደነገገ 20ቀናት ያስቆጠረው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በተለያዩ ዘርፎች ያሳደራቸው ተጽእኖዎች ማነጋገሩ ቀጥሏል ፤ የአዋጁ አስፈላጊነትም እንዲሁ ። ረኔ ለፎር ከሰሀራ በስተደቡብ ስለሚገኙ የአፍሪቃ ሀገራት ለ ሞንድ፣ ሊቤራስዮን ለተባሉት እና ለሌሎችም የፈረንሳይ ጋዜጦች ከ1970 ዎቹ አንስቶ ሲዘግብ ቆይቷል ። ከዛሬ 34 ዓመት በፊት ደግሞ በኢትዮጵያ ላይ ያተኮረ መፀሀፍ አሳትሟል ። በተለያዩ ጊዜያትም ኢትዮጵያ ላይ ያተኮሩ ጽሁፎችን ያቀርባል ።የብራሰልሱ ዘጋቢያችን ገበያው ንጉሴ ፣ ለፎርን ስለ ወቅታዊው የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሁኔታ አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ አዘጋጅቷል ።

ገበያው ንጉሴ

ኂሩት መለሰ

ሸዋዬ ለገሠ