የአባይ ወንዝ ፍትሀዊ አጠቃቀም ውዝግብ ና መፍትሄው
ረቡዕ፣ ሐምሌ 7 2002ማስታወቂያ
ይህን ያሳወቁት ባለፈው ሳምንት ከኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ስዩም መስፍን ጋር አዲስ አበባ ውስጥ የተነጋገሩት የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አህመድ አቡል ጌት ናቸው ። በአባይ ተፋሰስ ሀገራት መካከል ከውሀው ፍትሀዊ አጠቃቀም ጋር ተያይዞ በሚነሱት ችግሮች ላይ ለዶይቼቬለ አስተያየታቸውን የሰጡት ግብፅ የሚገኘው የአል አህራም ማህበራዊ እና ታሪካዊ ጥናቶች ማዕከል ሀላፊ ዶክተር ነቢል አብዱል ፈታህ ግብፅም ሆነች የተቀሩት የናይል ተፋሰስ አገራት ችግሩን ለመፍታት የበኩላቸውን ድርሻ መወጣት እንደሚገባቸው ተናግረዋል ።
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ