1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአባይ ውሐ አጠቃቀም ፖለቲካ

ዓርብ፣ መጋቢት 27 2005

ኢትዮጵያ እጎአ በ2010 ከላይኛው የአባይ ተፋሰሰ ሃገራት ማለትም ከብሩንዲ ከኬንያ ከሩዋንዳ ከታንዛንያ እና ከዩጋንዳ ጋር የአባይ ውሐን በጋራ መጠቀም የሚያስችለውን የኢንቴቤውን ስምምነት ከፈረመች ወዲህ የአባይ ወሐ ፖለቲካ አቅጣጫ መቀየሩ ተገልጿል ።

https://p.dw.com/p/18Ahz
ምስል CC/Lourdes Cardenal

ኢትዮጵያ ና በግብፅ መካከል በአባይ ውሐ አጠቃቀም ሰበብ በየጊዜው የሚነሳው ውዝግብ ወዴት ሊያመራ ይችላል በሚለው ነጥብ ላይ ያተኮረ ውይይት በዚህ ሳምንት አጋማሽ በርሊን ውስጥ ተካሂዶ ነበር ። በውይይቱ ላይ  ኢትዮጵያ እጎአ በ2010 ከላይኛው የአባይ ተፋሰሰ ሃገራት ማለትም ከብሩንዲ ከኬንያ ከሩዋንዳ ከታንዛንያ እና ከዩጋንዳ ጋር የአባይ ውሐን በጋራ መጠቀም የሚያስችለውን የኢንቴቤውን ስምምነት ከፈረመች ወዲህ የአባይ ወሐ ፖለቲካ  አቅጣጫ መቀየሩ ተገልጿል ።  ይህ በአንድ በኩል የአካባቢው ሃገራት የሚያስተባብር ቢሆንም በዘዴ ካልተያዘ ግን አደጋም እንዳለው ተወያዮቹ ማስገንዘባቸውን የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል ዘግቧል ።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

ሂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ