1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአንድነት ፓርቲ ብሶት

ረቡዕ፣ ሐምሌ 10 2005

የአንድነት ፓርቲ ብሄራዊ ምክር ቤት ፀሃፊ የፀረ ሽብሩ ህግ ይሰረዝ የሚል ድምፅ ለማሰባሰብ አዲስ አበባ ውስጥ የተንቀሳቀሱ 51 አባላቱ ያለአንዳች ምክንያት ታስረው በዋስ መለቀቃቸውን ተናግረዋል ።

https://p.dw.com/p/199mF
ምስል DW/Y.Gebreegziabher

አንድነት ለዴሞክራሲ ና ፍትህ ፓርቲ በአጭሩ አንድነት የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት ሲል በጀመረው እንቅስቃሴ በተለይ አዲስ አበባ ውስጥ ከፍተኛ ጫና ተደርጎብኛል ሲል አማረረ ። የአንድነት ፓርቲ ብሄራዊ ምክር ቤት ፀሃፊ የፀረ ሽብሩ ህግ ይሰረዝ የሚል ድምፅ ለማሰባሰብ አዲስ አበባ ውስጥ የተንቀሳቀሱ 51 አባላቱ ያለአንዳች ምክንያት ታስረው በዋስ መለቀቃቸውን ተናግረዋል ። ዝርዝሩን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር ልኮልናል ።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር

ሂሩት መለሰ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ