1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአንድነት ፓርቲ የአመራር ለውጥና የውሕደት ድርድር

ሐሙስ፣ ጥቅምት 6 2007

ባለፈዉ እሁድ የተመረጡት የአንደነትለዴሞክራሲናለፍትሕፓርቲ (አንድነት) ፕሬዝዳንት አቶ በላይ ፍቃዱ በመጪው እሁድ የስራ አስፈጻሚ አባሎቻቸውን ያስመርጣሉ።

https://p.dw.com/p/1DWgK
ምስል DW/Y. Gebreegziabher

በርከት ባሉ ውጣውረዶች ውስጥ ያለፈውን ፓርቲ ውስጣዊና ውጫዊ ጉዳዮች መፍትሄ ማበጀት የአዲሱ ፕሬዝዳንት የቤት ስራዎች ናቸው። የምርጫ ዝግጅት አንዱ ነዉ።ፓርቲው ከመላውኢትዮጵያአንድነትድርጅት(መኢአድ) ጋር የጀመረው የውህደት ድርድር ደግሞ አዲሱ ፕሬዝዳንት ከሚያተኩሩባቸዉ ጉዳዮች ግንባር ቀደሙ ነዉ።እሸቴ በቀለ የአንድነት ፓርቲ የአመራር ለዉጥ በሁለቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የዉሕደት ድርድር ላይ ሥለሚኖረዉ ተፅዕኖ የሚከተለዉን ዘገባ አጠናቅሯል።

እሸቴ በቀለ

ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሐመድ