የአንድነት ፓርቲ የ 3 ወራት ሰላማዊ እንቅሥቃሴ ግምገማ 23 መስከረም 2006ሐሙስ፣ መስከረም 23 2006አንድነት ለዴሞክራሲና ፍትኅ ፓርቲ፤ ባለፉት 3 ወራት ፣ «የሚሊዮኖች ድምፅ ለነጻነት» በሚል መሪ ቃል ያካሄደውhttps://p.dw.com/p/19tONምስል Yohannes G/Egziabherማስታወቂያ የህዝብ ሰላማዊ እንቅሥቃሴ ውጤታማ ነበረ ሲል አስታውቋል። የአንድነት ለዴሞካራሲ ና ፍትኅ ፓርቲና የ 33 አቤቱታ ፈራሚ ፓርቲዎች የአመራር አባላት፤ ዛሬ በጽ/ቤታቸው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ህዝባዊ ንቅናቄው በአሥርና እንግልት የታጀበ ነው ቢሉም ፣ የሚፈለገውን ግብ መምታቸውን ዓላማቸውን ማሳካታቸውን ነው ያሳወቁት። ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ተክሌ የኋላ ሂሩት መለሰ