1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአንድነት ፓርቲ የ 3 ወራት ሰላማዊ እንቅሥቃሴ ግምገማ

ሐሙስ፣ መስከረም 23 2006

አንድነት ለዴሞክራሲና ፍትኅ ፓርቲ፤ ባለፉት 3 ወራት ፣ «የሚሊዮኖች ድምፅ ለነጻነት» በሚል መሪ ቃል ያካሄደው

https://p.dw.com/p/19tON
Titel: Raei party press conference Schlagworte: Äthiopien, Raei party ,Addis Abeba Datum: 031013 Fotograf: Yohannes G/ Egziabher Zulieferer: Hirut Melesse
ምስል Yohannes G/Egziabher

የህዝብ ሰላማዊ እንቅሥቃሴ ውጤታማ ነበረ ሲል አስታውቋል። የአንድነት ለዴሞካራሲ ና ፍትኅ ፓርቲና የ 33 አቤቱታ ፈራሚ ፓርቲዎች የአመራር አባላት፤ ዛሬ በጽ/ቤታቸው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ህዝባዊ ንቅናቄው በአሥርና እንግልት የታጀበ ነው ቢሉም ፣ የሚፈለገውን ግብ መምታቸውን ዓላማቸውን ማሳካታቸውን ነው ያሳወቁት።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ተክሌ የኋላ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ