የአውሮጳ ህብረት እቅድና ኢጣልያ
ረቡዕ፣ ሚያዝያ 14 2007ማስታወቂያ
በሉግዘምቡርግ ባካሄዱት ስብሰባ በነገው ዕለት በብራስልስ በሚካሄደው የህብረቱ መሪዎች በጉባዔ ላይ የሚቀርብ ባለ 10 ነጥቦች የድርጊት መርሀግብር ተቀብለዋል። ይህንኑ የጀልባ ስደተኞችን ለማዳን የሚያስችል እና ሕገ ወጥ ሰው አሸጋጋሪዎችን መረብ ማፈራረስ እንዲያስችል የወጣውን ባለ አስር ነጥብ እቅድ መሪዎቹ እንደሚያፀድቁት ይጠበቃል። ስለዚሁ የአውሮጳ ህብረት እቅድ ኢጣልያ ስላሰማችው አስተያየት የሮሙን ወኪላችን ተኽለእዝጊ ገብረየሱስን በስልክ አነጋግሬው ነበር።
ተኽለእዝጊ ገብረየሱስ
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ