1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውሮጳ ህብረት እና ኢትዮጵያ ስምምነት

ሐሙስ፣ ሰኔ 9 2008

የአውሮጳ ህብረት እና ኢትዮጵያ የ40 ዓመት ግንኙነታቸውን እና ትብብራቸውን ይበልጥ የሚያጠናክር ስምምነት ተፈራረሙ። ሁለቱ ወገኖች በስምምነታቸው መሰረት፣ በተለያዩ ዘርፎች የሚያደርጉትን ትብብር ወደፊት በአዲስ አበባ እና በብራስልስ በሚያካሂዱዋቸው የተለያዩ ውይይቶች በማስደገፍ ለማዳበር ወስነዋል።

https://p.dw.com/p/1J8Id
Brüssel Gebäude der Europäischen Kommission
ምስል Reuters/Y. Herman

[No title]

የአውሮጳ ህብረት እና የኢትዮጵያ አዲሱ የአጋርነት ስምምነት ዓላማ እና ትርጓሜን በተመለከተ የህብረቱ ቃል አቀባይ ለዶይቸ ቬለ ማብራሪያ ሰጥተዋል።

ገበያው ንጉሤ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ