1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውሮጳ ህብረት የልጆች የሰላም ፕሮጀክ ስብሰባ

ሐሙስ፣ ኅዳር 12 2006

በጦርነቶች እና በግጭቶች ምክንያት ከመኖሪያ ቦታቸው የተፈናቀሉ ወጣቶች የትምህርት ዕድል እንዲያገኙ ትኩረት ሰጥቶ የሚሰራው የአውሮጳ ህብረት የልጆች የሰላም ፕሮጀክት የአንድ ዓመት የስራ ክንውን እና ውጤት ብራስልስ ቤልጅየም

https://p.dw.com/p/1AM5P
EU designated International Cooperation, Humanitarian Aid and Crisis Response Commissioner Kristalina Georgieva is talking to media between meetings with EU Commission officials in the Berlaymont, EU Commission headquarter on January 21, 2010, in Brussels. Photo Thierry Monasse
ምስል picture-alliance/dpa

በተካሄደ ስብሰባ ተገመገመ። የአውደ ርዕይ እና ሌሎች ዝግጅቶች በተካተቱበት ስብሰባ ከተለያዩ ሀገራት፣ ከኢትዮጵያ ጭምሮ የተውጣጡ ልዑካን፣ በጦርነት ሰበብ የተጎዱ ሕፃናትን የሚረዱ ድርጅቶች እና አምባሳደሮች ተካፋዮች ነበሩ። ገበያው ንጉሤ ስብሰባውን ተከታትሎ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።

ገበያው ንጉሤ

አርያም ተክሌ