የአውሮጳ ኅብረት ካውንስል ፕሬዚዳንት
ዓርብ፣ ታኅሣሥ 29 2008ማስታወቂያ
የፕሬዚዳንትነት ሥልጣኑን ተረክባ ሥራዋን በይፋ ለመጀመሯም ትናንት በኔዘርላንድስ መዲና አምስተርዳም የአውሮጳ ኅብረት ባለሥልጣናት በተሳተፉበት ስብሰባ እና ስነ ሥርዓት ተበስሯል። የአውሮጳ ኅብረት ካውንስል ፕሬዚዳንትነት ሥልጣን ለአባል ሃገራት በየ ስድስት ወራት በዙር የሚደርስ ነው። ኔዘርላንድስ እስካሁን ለ12 ጊዜያት የፕሬዚዳንትነት ሥልጣን ደርሷታል። ይኽ የአሁኑ ሥልጣን ከ2004 ወዲህ የመጀመሪያው መሆኑ ተገልጧል። ኔዘርላንድስ የኅብረቱን ካውንስል በመምራቱ ሒደት ከፊቷ በርካታ ተግዳሮቶች መጋረጣቸውን የብራስልሱ ወኪላችን ገበያው ንጉሤ የላከልን ቀጣዩን ዘገባ ያብራራል።
ገበያው ንጉሤ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ነጋሽ መሐመድ