1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውሮፓ ህብረት ስብሰባ

ዓርብ፣ ታኅሣሥ 8 2003

ትላንት ማምሻውን የተጀመረው የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገሮች መደበኛ የመሪዎች ጉባዔ፤ ዛሬ ሲጠናቀቅ በበርካታ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል።

https://p.dw.com/p/Qery
ምስል AP

ዓለም ዓቀፉ የገንዘብ ቀውስ ከተከሰተ ወዲህ የአውሮፓ ህብረት ጉባዔ ዋና አጀንዳ ይሀው የኢኮኖሚ አለመረጋጋት ነው። ግሪክ በገንዘብ ቀውስ ክፉኛ በተመታች ማግስት ሌሎች የአውሮፓ ሀገራትም ተመሳሳይ አደጋ ውስጥ ገብተዋል። የህብረቱ ጉባዔ አየርላንድ የገጠማትን የገነዘብ ቀውስ እየተመለከተ ባለበት በአሁኑ ጊዜም ፖርቹጋልና ስፔንም እየተንገታገቱ ናቸው። ገበያው ንጉሴ ከብራስልስ ዘገባ አለው።

ገበያው ንጉሴ

መሳይ መኮንን
ሂሩት መለሰ