1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአየር ንብረትና የኃይል ማመንጫ ጉባኤዎች

ሐሙስ፣ ጥቅምት 14 2006

በሚቀጥለው ወር ፖላንድ ውስጥ በሚደረገው ዓለም አቀፍ ጉባኤ ላይ የአፍሪቃን አቋም ለማንፀባረቅ ይረዳል የተባለለት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ አዲስ አበባ ውስጥ በአፍሪቃ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ስብሰባ ተካሂዷል።

https://p.dw.com/p/1A5o7
ምስል Timbertower GmbH

በምስራቅ አፍሪቃ የስምጥ ሸለቆ አካባቢ በሚገኙ ሃገራት የሚገኘውን የውሃ፣ የንፋስ እና የእንፋሎት ኃይልን ጥቅም ላይ ለማዋል የሚያስቃኝ ጉባኤ በእዚሁ ሣምንት ውስጥ ተከናውኗል። በሁለቱም ጉባኤዎች የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ተሳትፏል። ጉባኤውን ተከታትሎ የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅሮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ሂሩት መለሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ