1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአየር ንብረት ጉባኤ በአዲስ አበባ

ሐሙስ፣ መስከረም 10 2005

ጉባኤው የኢትዮጵያ የሜትዮሮሎጂ ትንበያ የሚገኝበትን ደረጃ እንደሚገመግምና ከአየር ንብረት ጋር የተያያዙ መረጃዎችን በዘመናዊ መንገድ ለተጠቃሚው ማድረስ በሚቻልባቸው ስልቶች ላይ ይመክራል ።

https://p.dw.com/p/16C3P
***ACHTUNG: Das Foto darf nur für die Rubrik "Der Blick aus meinem Fenster" verwendet werden*** Thema: Der Blick aus meinem Fenster: Addis Abeba, Äthiopien Foto: Solomon Mengist .
ምስል Solomon Mengist

የአፍሪቃ የአየር ንብረት ፖሊስ ማዕክል በእንግሊዘኛው ምህፃር ACPC ከኢትዮጵያ የውሃ ሃብት ሚኒስቴር ፣ ከአየር ትንበያ ባለሥልጣንና ከአፍሪቃ ህብረት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው በአየር ንብረት ላይ ያተኮረ ጉባኤ አዲስ አበባ ውስጥ ጀምረዋል ። ጉባኤው የኢትዮጵያ የአየር ንብረት ትንበያ የሚገኝበትን ደረጃ እንደሚገመግምና ከአየር ንብረት ጋር የተያያዙ መረጃዎችን በዘመናዊ መንገድ ለተጠቃሚው ማድረስ በሚቻልባቸው ስልቶች ላይ እንደሚመክርም የአዲስ አበባው ወኪላችን የጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዘገባ ያስረዳል ።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ