የአድዋ ድል በዓልና የአርበኞች ሮሮ23 የካቲት 2003ረቡዕ፣ የካቲት 23 2003የኢትዮጵያ አርበኞች የኢጣሊያ ጦርን ቅኝ ገዢ ጦርን አድዋ ላይ ድል ያደረጉበት አንድ መቶ አስራ-አምስተኛ አመት በአል ዛሬ በመላዉ ኢትዮጵያ እየተከበረ ነዉ።https://p.dw.com/p/R5g5ምስል APማስታወቂያበዓሉ በተለይ አዲስ አባባ በሚገኘዉ የሚኒሊክ አደባባይ በርካታ ሕዝብና አርበኞች በተገኙበት ሥነ-ሥርዓት ተከብሯል። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ እንደዘገበዉ ከአድዋዉ ጦርነት አርባ አመት በሕዋላ ከፋሺስት ኢጣሊያ ወራሪ ጦር ጋር የተዋጉ አርበኞች ግን መጦሪያ አጥተዉ ተቸግረዋል። ታደሰ ዕንግዳው ፣ ታደሰ እንግዳዉ ነጋሽ መሐመድ ሂሩት መለሰ