የአፍሪቃና የህንድ የጋራ መድረክ፤15 ግንቦት 2003ሰኞ፣ ግንቦት 15 2003አፍሪቃና ህንድ በሚንስትሮች ደረጃ ፤ የጋራ ጉባዔ በማካሄድ ላይ ይገኛሉ። 6 ቀናት የሚወስደው ጉባዔ፣https://p.dw.com/p/RPZHምስል DW /Maya Dreyerማስታወቂያበሚንስትሮች ብቻ ሳይሆን በሀገር መሪዎች ደረጃ የሚካሄድ ነው። የህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ከጉባኤዉ በተጓዳኝ በአፍሪቃ ለቀናት የሚያደርጉትን ጉብኝት ዛሬ በኢትዮጵያ መጀመራቸዉ ተዘግቧል። ጠቅላይ ሚኒስትር ማንሞሃን ሲንግ በአፍሪቃና ህንድ የትብብር መድረክ በመገኘት ንግግር እንደሚያደርጉም ይጠበቃል። ጌታቸው ተድላ ተክሌ የኋላ አርያም ተክሌ