1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ህብረትና የሰላም ተልዕኮዎቹ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 22 2005

የአፍሪቃ ህብረት የሰላም ማስጠበቂያ ተልዕኮን በተመለከተ የሰላምና ፀጥታ ምክር ቤት ሰሞኑን በርካታ ስብሰባዎችን አካሄደ። የአፍሪቃ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዚደንት ዶክተር ንኮሳዛና ድላሚኒ ዙማ ተልዕኮዎቹ ጥሩ ውጤት እንዳስመዘገቡ አስረድተዋል።

https://p.dw.com/p/16bA5
South African Home Affairs Minister Nkosazana Dlamini-Zuma addresses the media during the leaders meeting at the African Union (AU) in Addis Ababa July 15, 2012. African leaders brought together the presidents of feuding neighbours Sudan and South Sudan on Saturday and fleshed out a plan for military intervention in northern Mali where they said al Qaeda-linked rebels threatened the continent's security. REUTERS/Tiksa Negeri (ETHIOPIA - Tags: SOCIETY POLITICS)
ምስል Reuters

በተለይ በሶማልያ የፀጥታ አስከባሪ ፖሊስ ኃይልን ማጠናከር አስፈላጊ መሆኑን የህብረቱ የሰላምና ፀጥታ ምክር ቤት ኮሚሽነር አምባሳደር ራምታን ላማምራ አስታውቀዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ