1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ፍፃሜ

ሰኞ፣ ግንቦት 19 2005

የአፍሪቃ አንድነት ምሥረታ የወርቅ ኢዮቤልዩን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ በዝግ የተካሄደው የመሪዎች ጉባዔ ዛሬ ተጠናቀቀ። አፍሪቃ በራስ በመተማመን እና ባላት ችሎታ ራስዋን መምራት እንደሚጠበቅባት

https://p.dw.com/p/18err
ምስል picture alliance/ZUMAPRESS.com

የህብረቱ ኮሚሽን ፕሬዚደንት ድላሚኒ ዙማ አሳስበዋል። በቀጣዮቹ ሀምሣ ዓመታት የበለፀገች፣ ሰላም የሰፈነባት እና አንድ የሆነች አፍሪቃ እንደምተመሠረት የወቅቱ የህብረቱ ሊቀ መንበር እና የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ተስፋቸውን ገልጸዋል። ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ