1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ሕብረትና በግብጽ ጉዳይ

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 23 2005

የአፍሪቃ ሕብረት የሰላምና የፀጥታዉ ምክር ቤት በግብጽ ጉዳይ ላይ ተወያየ። የዚችኑ ሀገር ጊዚያዊ ሁኔታዉን ይበልጥ ለመረዳት ሕብረቱ

https://p.dw.com/p/19HPp
ADDIS ABABA, ETHIOPIA - MARCH 18: A plaque stands outside the headquarters complex of the African Union (AU), which was a gift by the government of China and completed in 2012, on March 18, 2013 in Addis Ababa, Ethiopia. Ethiopia, with an estimated 91 million inhabitants, is the second most populated country in Africa and the per capita income is $1,200. (Photo by Sean Gallup/Getty Images)
ምስል Getty Images

ወደ ግብፅ የላከው ቡድን ትናንት ዘገባዉን ለሕብረቱ ማቅረቡ ተመልክቶአል። ሕብረቱ ከጥቂት ቀናት በፊት ወደዚች ሀገር የላከው ሌላው የከፍተኛ ልዑካን ከግብፅ ባለስልጣናት ጋር እየተወያየ መሆኑን የሕብረቱ የሰላምና የፀጥታ ምክር ቤት ዳይሬክተር ኤል ጋልሲም ዋን ለዶቼ ቬለ ገልጸዋል ። ዝርዝሩን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ሃ/ጊዮርጊስ ልኮልናል

ጌታቸዉ ተድላ ሃ/ጊዮርጊስ

አዜብ ታደሰ

አርያም ተክሌ