1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ መሪዎች የተስማሙበት በወንጀል የማያስጠይቅ መብት

ዓርብ፣ ሐምሌ 4 2006

ከ15 ቀናት በፊት በማላቦ ኢኳቶሪያል ጊኒ በተደረገዉ የአፍሪቃ መሪዎች ጉባኤ የሰብዓዊና የሕዝብ መብት ጉዳይ ላይ በተወያዩበት ርእስ ለማብራሪያ ያህል በአፍሪቃ ሕብረት የሕግ መምሪያ ኃላፊዉ ፕሮፌሰር ቪንሰንት ሜኺዮሌ መግለጫ ሰጥተዋል።

https://p.dw.com/p/1CbVy
Malabo Gipfel Afrikanische Union Sisi Rede 26.06.2014
ምስል Reuters

ቀደም ባለዉ ጊዜ በዛ ያሉ የአፍሪቃ ሃገራት መሪዎች ዓለም ዓቀፍ የጦር ወንጀለኞች ጉዳይ ተመልካች ፍርድ ቤት (ICC) አባላት ነበሩ። ፍርድ ቤቱ በጦር ወንጀልና በዘር ማጥፋት ጥፋተኞች ያላቸዉ መሪዎች ባለመታጣታቸዉ አባልነታቸዉን ሠርዘዉ ለመዉጣት ያንገራገሩ ብዙዎች ናቸዉ።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሐመድ