የአፍሪቃ ኅብረትና የእንፋሎት ኃይል 24 የካቲት 2006ሰኞ፣ የካቲት 24 2006የአፍሪቃ ኅብረት በታዳሽ ኃይል ምንጭ ረገድ ፤ በከርሰ ምድር የሚገኝ የተፈጥሮ እንፋሎትን ለማስፋፋት ባለው አቅድ ፣ ከእርዳታ ተባባሪ የፋይናንስ ተቋማት ጋር ውል መፈራረሙ ተገለጠ። ውሉ ፣ በምሥራቅ አፍሪቃ የሚገኘውን የአንፋሎት ኃይል የሚመለከትhttps://p.dw.com/p/1BIq6ምስል Per Henriksenማስታወቂያ እንደመሆኑ መጠን ኢትዮጵያም በዚሁ እቅድ ውስጥ መካተቷ ታውቋል ። አፍሪቃ ውስጥ ታላቁ ስምጥ ሸለቆ ፤ የታመቀ የአሳተ ገሞራ ኃይል የተከማቸበት መሆኑና በዚህም የተፈጥሮ ታዳሽ ኅይል ፤ ጎረቤት ሀገር ኬንያ ፣ በሰፊው እየተጠቀመችበት መሆኑ ነው የሚነገረው። ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ ተክሌ የኋላ ኂሩት መለሰ