የአፍሪቃ ኅብረት ጉባኤና ትኩረቱ
ረቡዕ፣ ጥር 18 2003ማስታወቂያ
ደስታዉ ኅብረቱ በተለይ በሰላምና ደህንነት ምክር ቤቱ በኩል ያከናወናቸዉ ሥራዎች ዉጤት እያሳዩ በመሆኑ ሲሆን ችግሩ ደግሞ በአፍሪቃ የተለያዩ ክፍሎች ድንገተኛ ዉጥረቶች እየሰፈኑ ባሉበት ወቅት መካሄዱ እንደሆነ ምክትል ዋና ጸሐፊዉ አስረድተዋል። ይህም የመሪዎችን ከፍተኛ ቁርጠኝነት የሚጠይቁ ዉሳኔዎችን ማሳለፍ እንደሚጠይቅ ተገልጿል። ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸዉ ወቅታዊ ጥያቄዎችም ምላሽ ሰጥተዋል።
ታደሰ እንግዳዉ ፣
ሂሩት መለሰ
ሽዋዬ ለገሰ