1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ወጣቶች ቀን

ረቡዕ፣ ጥቅምት 23 2009

«የአፍሪቃ የሰብዓዊ መብቶች ዓመት በ2063ዓ,ም ወደምንፈልጋት አፍሪቃ» የሚል መርህ ያነገበዉ የያዝነዉ ጎርጎሪዮሳዊ ዓመት 2o16 የአፍሪቃ ወጣቶች ቀን በትናንትናዉ ዕለት አዲስ አበባ ላይ በአፍሪቃ ኅብረት ዋና ጽሕፈት ቤት ተከብሯል።

https://p.dw.com/p/2S2d7
Karte Länder mit diplomatischen Beziehungen zu Taiwan englisch

Beri. AA (Afrika Jugendtag -AU) - MP3-Stereo

 የኅብረቱ ባለስልጣናትም በአፍሪቃ ከ400 ሚሊየን የሚበልጠዉ ወጣት ኃይል የነገዋን ክፍለ ዓለም ለመረከብ ዝግጁ መሆን እንደሚገባዉ ያሳሰቡ ሲሆን፤ ዕለቱን ባዘከረዉ ጉባኤ የተገኙት ወጣቶችም፤ የአፍሪቃ የልማት ማዕቀፍ አካል ለመሆን ፈቃደኝነታቸዉን መግለጻቸዉን የኅብረቱ ድረ ገጽ ላይ የወጡ መረጃዎች ያመለክታሉ። ከአምስቱ የአፍሪቃ አህጉር አካባቢዎች እና በሌላ ሀገር የሚኖሩ 300 ወጣቶች ትናንት በተከበረዉ የአፍሪቃ ወጣቶች ቀን ላይ ተገኝተዋል። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ከአዲስ አበባ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ