1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ የመሪዎች ጉባኤና መፈክሩ

ረቡዕ፣ ጥር 19 2002

የሕብንረቱ ኮሚሽን ፕሬዝዳት ዣን ፒንግ ዛሬ ለጋዜጠኞች እንዳስታወቁት የመጀመሪያ ወሩን ያገባደደዉ የጎርጎሮሳዉያኑ ሁለት ሺሕ አስር ዓመት የአፍሪቃ የተሐድሶ፥ የሠላምና ደሕንነት አመት ተብሎም ተሰይሟልም

https://p.dw.com/p/LiCF
የሕብረቱ ጉባኤምስል AP Photo

የአፍሪቃ ሕብረት አባል ሐገራት የመሪዎች ጉባኤ የፊታችን እሁድ አዲስ አበባ ዉስጥ ይጀመራል። የዘንድሮዉ ጉባኤ በተለያዩ የአፍሪቃ ሐገራት ሠላም ለማስፈን የሚደረገዉ ጥረት ሥለሚጠናከርበት ሁኔታ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ይመክራል ተብሎ ይጠበቃል።የሕብንረቱ ኮሚሽን ፕሬዝዳት ዣን ፒንግ ዛሬ ለጋዜጠኞች እንዳስታወቁት የመጀመሪያ ወሩን ያገባደደዉ የጎርጎሮሳዉያኑ ሁለት ሺሕ አስር ዓመት የአፍሪቃ የተሐድሶ፥ የሠላምና ደሕንነት አመት ተብሎም ተሰይሟልም።ታደሰ እንግዳዉ ከዚያዉ ከአዲስ አበባ ዝር ዝሩን ልኮልናል።

ታደሰ እንግዳው/ነጋሽ መሐመድ/ተክሌ የኋላ