1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ የተፈጥሮ ሐብት ችግርና የካሳ ጥያቄ

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 3 2002

የአፍሪቃ ሕብረት በክፍለ-አለሚቱ ለደረሰዉ የአየር ንብረት ብክለት የበለፅጉት ሐገራት 65 ቢሊዮን ዶላር ካሳ እንዲከፍሉ ከዚሕ ቀደም ጠይቆ ነበር።ፒንግ ጥያቄዉን በድጋሚ አሰምተዋል

https://p.dw.com/p/K5Qe
የአፍሪቃ ሕብረት ጉባኤምስል AP

የአፍሪቃ ሕብረትና የተፈጥሮ ሐብት

አፍሪቃ ዉስጥ ለደረሰዉ የአየር ንብረት መዛባት ተጠያቂዎቹ የበለፀጉት ሐገራት እንደሆኑ የአፍሪቃ ሕብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳት አስታወቁ።የሕብረቱ ፕሬዝዳት ዣን ፒንግ ዋጋዱጉ-ቡርኪናፋሶ ዉስጥ በተደረገ ጉባኤ ላይ እንደተናገሩት የበለፀጉት ሐገራት በአፍሪቃ ላደረሱት ጥፋት ካሳ መክፈል አለባቸዉ። የአፍሪቃ ሕብረት በክፍለ-አለሚቱ ለደረሰዉ የአየር ንብረት ብክለት የበለፅጉት ሐገራት 65 ቢሊዮን ዶላር ካሳ እንዲከፍሉ ከዚሕ ቀደም ጠይቆ ነበር።ፒንግ ጥያቄዉን በድጋሚ አሰምተዋል።ጌታቸዉ ተድላ ዝር ዝሩን አጠናቅሮታል።

Getachew Tedla

Negash Mohammed