የአፍራ ጉባኤ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይዞታ
ረቡዕ፣ ኅዳር 15 2003ማስታወቂያ
የአፍሪቃ አየር መንገዶችን ጥቅም ሰማስጠበቅና ለክፍለ ዓለሙ ክብር
የተቋቋመው የአፍሪቃ አየር መንገዶች ማህበር በአሁኑ ጉባኤው በችግሮቹም ላይ ተነጋግሯል ። የማህበሩን ጠቅላላ ጉባኤ መነሻ በማድረግ የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ስለ ጉባኤውና ስለ ኢትዮጵያ አየር መንገድ ይዞታ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስራ አስኪያጅ አቶ ግርማ ዋቄን አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል ።
ጌታቸው ተድላ
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ