1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢህአዴግን ውሳኔ የተቃወመ ሰላማዊ ሰልፍ በአዲግራት

ሐሙስ፣ ሰኔ 7 2010

የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ባለፈው ሳምንት ያሳለፋቸውን ውሳኔዎች አስመልክቶ የሶስት ቀን አስቸኳይ ስብሰባ ያካሄደው የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ማዕከላይ ኮሚቴ ትናንት ያወጣው መግለጫ በኢህአዴግ ውስጥ ያለውን መከፋፈል እንደሚያመለክት አንድ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር ተናገሩ።

https://p.dw.com/p/2zaJ7
Äthiopien 40. Jahrestag TPLF
ምስል DW/T. Weldeyes

የአዲግራት ሰላማዊ ሰልፍ

የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በኢትዮ ኤርትራ ድንበር ውዝግብ ላይ የሰጠውን ውሳኔ በመቃወምም የኢሮብ ሕዝብ  ዛሬ በአዲግራት ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ አካሂደዋል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ