1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች ጉባኤ

ሐሙስ፣ መጋቢት 12 2005

የኢትዮጵያ ህዝብ አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ኤህአዴግ አባል ድርጅቶች በየክልላቸዉ ያካሄዱትን ጉባኤ አጠናቀቁ። ድርጅቶቹ ያለፉትን ሁለት ዓመታት እቅድና ተግባራት ከመገምገም በተጨማሪ የአመራር አካላትን መምረጣቸዉን ወኪላችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ገልፆልናል።

https://p.dw.com/p/182HX

 በዘጋቢያችን ገለጻ መሠረትም ከህወሀት በኩል ዘጠኝ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ከምርጫዉ ራሳቸዉን አግልለዉ በአዳዲሶች ተተክተዋል፤ ኦህዴድ 60 የነበረዉን የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላቱን ቁጥር ወደ81 ከፍ አድርጓል። ደህዴን የአመራር ለዉጥ አላደረገም፤ ብአዴን ደግሞ ከዚህ በፊት በነበረዉ ጉባኤ በክብር የተሰናበቱ ነባር ታጋዮች ሳይመለሱ እንዳልቀሩ ነዉ የተመለከተዉ። ዘጋቢያችን ዮሀንስን በዚህ ጉዳይ ላይ ተክሌ የኋላ በስልክ አነጋግሮታል፤

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ