1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢሕዲግ ሥብሰባና የሥልጣን ሽግግር

ዓርብ፣ መስከረም 4 2005

የኢትዮጵያ ጉዳይ የፖለቲካ አጥኚ ዶክተር ቶቢያስ ሐግማን እንደሚሉት ግን ኢሕአዴግ በጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ከነበረዉ የተለየ ፖለቲካዊ መርሕ ይቀይሳል ተብሎ አይጠበቅም።ተቋዋሚ ፖለቲከኞችን የሚያሳትፍ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትም ይዘረጋል ተብሎ አይጠበቅም

https://p.dw.com/p/169Ng
epa03307749 (FILE) A file photo dated 17 September 2011 shows Ephiopian Prime Minister Meles Zeinawi speaking during a join press conference with his Egyptian counterpart Essam Sharaf (not pictured), in Cairo, Egypt. Reports on 16 July 2012 state that Meles Zenawi was unable to attend the opening on 15 July of the African Union Summit being held in Ethiopia because of rumoured health concerns. The Ethiopian government declined to make a statement on the issue. EPA/KHALED ELFIQI /POOL *** Local Caption *** 50045673
ምስል picture-alliance/dpa

የኢትዮጵያ ገዢ ፓርቲ የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሐዲግ) ምክር ቤት በሞት የተለዩትን የግንባሩን ሊቀመንበርና የኢትዮጵያን ጠቅላይ ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊን የሚተካዉን ፖለቲከኛ ለመምረጥ ዛሬ ተሰብስቧል።ምክር ቤቱ ነገንም ጭምር በሚያደርገዉ ሥብሰባዉ የሚወስነዉና የሚመርጠዉ ሰዉ የወደፊቱን የሐገሪቱን ፖለታዊ ሒደት የሚበይን ነዉ ተብሎ ይጠበቃል።የኢትዮጵያ ጉዳይ የፖለቲካ አጥኚ ዶክተር ቶቢያስ ሐግማን እንደሚሉት ግን ኢሕአዴግ በጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ከነበረዉ የተለየ ፖለቲካዊ መርሕ ይቀይሳል ተብሎ አይጠበቅም።ተቋዋሚ ፖለቲከኞችን የሚያሳትፍ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትም ይዘረጋል ተብሎ አይጠበቅም።የዋሽግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ዶክተር ሐግማንን አነግሮ ያጠናቀረዉ ዘገባ አለዉ።

አበበ ፈለቀ

ነጋሽ መሐመድ

ሒሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ