1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮቴሌኮም ክርክር ውሳኔ ማግኘት

ሐሙስ፣ ነሐሴ 5 2003

የፌዴራሉ አሠሪ እና ሠራተኞች ወሳኝ ቦርድ በከሳሽ የቴሌኮም ነባር ሠራተኞች ማህበር እና በተከሳሽ አዲሱ የኢትዮቴሌኮም አስተዳደር መካከል ለተነሳው ክርክር ዛሬ ነሀሴ አስራ ሁለት ቀን ውሳኔ ሰጠ።

https://p.dw.com/p/RfUx
ምስል AP

ቦርዱ በሰጠው ውሳኔ መሰረት፡ ሁለቱም ወገኖች በገለልተኛ አደራዳሪ ፊት ቀርበው ችግራቸውን በድርድር መፍታት ይጠበቅባቸዋል። ታደሰ እንግዳው እንደዘገበው፡ ተቀናቃኞቹ ቡድኖች ውሳኔውን ተቀብለውታል።

ታደሰ እንግዳው

አርያም ተክሌ