የኢትዮጵያዊዉ ተጠርጣሪ መከራና ነፃነት
ማክሰኞ፣ የካቲት 17 2001ማስታወቂያ
ብሪታንያ የሚኖረዉ ወጣት መደበኛ ፍርድ ቤት ሳይቀርብ ሰባት አመት ታስሮ ትናንት በነፃ ተለቅቆ ለንደን ገብቷል።ቢንያም እንደሚለዉ የዩናይትድ ስቴትስና የተባባሪዎችዋ ሐገራት የሰላላ ድርጅት ባልደረቦች ከአፍቃኒስታን-ሞሮኮ፥ ከሞሮኮ ኩባ ደሴት ዋንታናሞ እስርቤቶች እያዟዟሩ በተለያየ መንገድ እያሰቃዩ ሲመረምሩት ነበር።የለንደኑ ወኪላችን ድልነሳ ጌታነሕ ዝርዝር ዘገባ አለዉ።
Negash Mohammed ,Hirut Melesse