1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ስደተኞች ይዞታ

ማክሰኞ፣ ግንቦት 9 2003

ሰሜን አፍሪቃዊቷ አገር ሊቢያ የጦርነት አውድማ ከሆነች ወዲህ በርካታ የውጭ ዜጎች ህይወታቸውን ለማትረፍ ከሊቢያ ሸሽተው ወጥተዋል ።

https://p.dw.com/p/ROR4
ምስል AP

ብዙዎቹ ወደ ጎረቤት ሀገራት ግብፅ እና ቱኒዝያ የሄዱ ሲሆን ፤ እድል ቀንቷቸው ከአስቸጋሪው ሁኔታ ያመለጡት በሺህዎች የሚቆጠሩት ደግሞ የሜዲቴራንያንን ባህር በጀልባዎች አቋርጠው ወደ ኢጣልያዋ ደሴት ላምፔዱዛ እና ወደ ሌሌላኛ ደሴት ማልታ መግባት ችለዋል ።ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ደግሞ በጉዞ ላይ የውሐ ሲሳይ ሆነው መቅረታቸው በየጊዜው እየተዘገበ ነው ። ከአደገኛ የባህር ላዩ ጉዞ ተርፈው ወደ ነዚህ ደሴቶች ከገቡት ውስጥ በሺህዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ስደተኞች ይገኙበታል ። እነዚህ ስደተኞች በደረሰቡቸው የአውሮፓ አገራት በምን ዓይነት ሁኔታ ላይ ይገኛሉ ? የወደፊቱስ እጣቸው ምን ይሆን ? የዛሬው አውሮፓ እና ጀርመን ዝግጅታችን ትኩረት ነው ።

ሒሩት መለሰ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ