1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ መንግሥትና የበርሊኑ ጉባኤ

ዓርብ፣ የካቲት 15 2005

የኢትዮጵያ ጉዳይ አጥኚ ፕሮፌሰር ሽቴፋን ብሩነ ትናንት በርሊን ዉስጥ በተደረገ ሥብሰባ ላይ እንዳሉትየኢትዮጵያን የወደፊት ሒደት ማወቅ የሚቻለዉ በገዢዉ ፓርቲ መሪዎች መሐል ያለዉ የሐይል አሰላለፍ በግልፅ ሲታወቅ ነዉ።«

https://p.dw.com/p/17kIz
Ethiopian Prime Minster Hailemariam Desalegn (L) speaks during a meeting with his Somali counterpart Hassan Sheikh Mohamud (R- nicht im Bild - Anm. Bildredaktion) in Addis Ababa on November 28, 2012. Hailemariam reiterated Ethiopia?s commitment to keeping its troops in Somalia until African Union forces take over Ethiopian strongholds, but did not provide a timeline. Ethiopia sent troops and tanks into Somalia in November 2011 to support AU and Somali troops fighting Shebab extremists. They have since captured key towns from the Islamist militants, including Baidoa and Beledweyne. AFP PHOTO/JENNY VAUGHAN. (Photo credit should read JENNY VAUGHAN/AFP/Getty Images)
ምስል Getty Images

ከቀድሞዉ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ከአቶ መለስ ዜናዊ ሕለፈት በሕዋላ የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ ሒደት በትክክል ማወቅ እንደማይቻል አንድ ጀርመናዊ ምሑር አስታወቁ።በሐምቡርግ ዩኒቨርስቲ የኢትዮጵያ ጉዳይ አጥኚ ፕሮፌሰር ሽቴፋን ብሩነ ትናንት በርሊን ዉስጥ በተደረገ ሥብሰባ ላይ እንዳሉትየኢትዮጵያን የወደፊት ሒደት ማወቅ የሚቻለዉ በገዢዉ ፓርቲ መሪዎች መሐል ያለዉ የሐይል አሰላለፍ በግልፅ ሲታወቅ ነዉ።«ኢትዮጵያ ከመለስ በሕዋላ» በሚል ርዕሥ ትናንት በርሊን ዉስጥ በተደረገዉ ዉይይት ላይ የተገኙት በጀርመን የዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር የአፍሪቃ ቀንድ ጉዳይ ምክትል ሐላፊ ሆልገር ክሬመርን በበኩላቸዉ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር መደራደር «ከባድ» እንደሆነ አስታዉቀዋል።የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሐይለ ሚካኤል እንደዘገበዉ በዉይይቱ በርካታ ሰዎች ተካፍለዋል።አያሌ የኢትዮጵያ ጉዳዮችም ተዳሰዋል።

ይልማ ሐይለ ሚካኤል

ጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ