1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ሚኒስትሮች ሹመት

ማክሰኞ፣ መስከረም 25 2003

ባለፈው ግንቦት 15 በተካሄደው አራተኛው ዙር ብሄራዊ ምርጫ ገዢው ፓርቲ ኢህአዲግ ከአጋሮቹ ጋር በመሆን ከምክር ቤት መቀመጪያዎች 99.6 በመቶ ማሸነፉ መገለጹ ይታወሳል።

https://p.dw.com/p/PVjY
ምስል AP Photo

ኢትዮዽያ ወደ አንድ ፓርቲ ስርዓት አመራችበት በተባለው ምርጫ ያሸነፈው ኢህአዴግ ትላንት መንግስት መስርቷል። በዚህም ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ለአራተኛ ጊዜ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተመርጠዋል። ዛሬ ደግሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ካቤኔአቸውን ይፋ አድርገዋል። አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ አቶ ስዩም መስፍንና አቶ አዲሱ ለገሰን ተክተዋል። ታደሰ እንግዳው ከአዲስ አበባ ተጨማሪ ዘገባ አለው።

ታደሰ እንግዳው

መሳይ መኮንን

አርያም ተክሌ