1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ምርጫና የብሪታኒያ ፓርላማ አባላት አስተያየት

ረቡዕ፣ መጋቢት 8 2002

የብሪታኒያ የፓርላማ አባላት ና ብሪታኒያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ስለ ኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አያያዝ ስለ መገናኛ ብዙሀን አፈና እና በቅርቡ ስለ ሚደረገው ምርጫ ባለፈው ሰኞ በብሪታኒያ ፓርላማ ውስጥ ውይይት አካሂደዋል ።

https://p.dw.com/p/MVFt
ምስል AP

ጽህፈት ቤቱ ብሪታኒያ በሚገኘው የሶስተኛው ዓለም ሀገሮች የጋራ ስምምነት በተሰኘው ዓለም ዓቀፍ ድርጅት አማካይነት በተዘጋጀው በዚህ ውይይት ላይ በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት እንደሚረገጥ ነፃ የመገናኛ ብዙሀን እንደሌለ ተነስቷል ። በኢትዮጵያ ዲሞክራሲ አለመኖሩን የሚያውቀው ዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብም ከመንግስት ጎን እንዳይቆም ተጠይቋል ።

ሃና ደምሴ፤ ሂሩት መለሰ

ሸዋዬ ለገሠ