1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ምርጫ ሒደትና የመንግሥት መግለጫ

ረቡዕ፣ ግንቦት 4 2002

አቶ በረከት ሥምዖን ዛሬ ለጋዜጠኞች እንደነገሩት የመንግሥታቸዉ ጥረትና አቋም ምርጫዉን ሠላማዊና ነፃ ማድረግ ነዉ

https://p.dw.com/p/NMQk
ምስል AP GraphicsBank/DW

ኢትዮጵያ ዉስጥ በቅርቡ በሚደረገዉ ምርጫ የሚሳተፉ ተቃዋሚ ፓርቲዎች መንግሥት በአባላቶቻችንና ደጋፊዎቻችን ላይ ያደርሰዋል በማለት የሚያሰሙትን ወቀሳ የኢትዮጵያ መንግሥት በድጋሚ አስተባበለ።የኮሚኒኬሽን ወይም የመገናኛ ሚንስትር አቶ በረከት ሥምዖን ዛሬ ለጋዜጠኞች እንደነገሩት የመንግሥታቸዉ ጥረትና አቋም ምርጫዉን ሠላማዊና ነፃ ማድረግ ነዉ።ጌታቸዉ ተደላ ዝር ዝር ዘገባ አለዉ

ጌታቸዉ ተደላ

ነጋሽ መሐመድ

ሒሩት መለሠ