1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ምርጫ ዉጤት

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 30 2005

በዘንድሮዉ ምርጫ ያልተካፈሉትን የአብዛኞቹ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን ቅሬታና ጥያቄም ቦርዱ ወደፊት የሚመለከተዉ መሆኑን አቶ ይስማዉ ገልፀዋል

https://p.dw.com/p/18UHb
Autor: Ludger Schadomsky Copyright: Ludger Schadomsky/DW Titel: Büro des "National Electoral Board of Ethiopia" (NEBE) Thema: Die Nationale Wahlkommission Äthiopiens, NEBE, wacht über den Wahl- und Auszählungsprozess Schlagwörter: "National Electoral Board of Ethiopia" (NEBE), Äthiopien 2010, Wahl Äthiopien 2010
ምስል DW

ኢትዮጵያ ዉስጥ ባለፈዉ ሚዚያ መጀመሪያ እና አጋማሽ ላይ የተደረገዉ የአካባቢና የከተሞች መስተዳድሮች ምርጫ ዉጤት በተያዘለት ጊዜ የፊታችን አርብ ይፋ እንደሚሆን የሐገሪቱ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ።የቦርዱ ምክትል የሕዝብ ግንኙነት ሐላፊ አቶ ይስማ ጅሩ ዛሬ ለዶቸ ቬለ እንደገለፁት ቦርዱ በያዘዉ የጊዜ ሠሌዳ ዉጤቱን ለማሳወቅ የሚያስፈልጉትን መረጃዎች በሙሉ አሰባስቧል። በዘንድሮዉ ምርጫ ያልተካፈሉትን የአብዛኞቹ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን ቅሬታና ጥያቄም ቦርዱ ወደፊት የሚመለከተዉ መሆኑን አቶ ይስማዉ ገልፀዋል።አቶ ይስማዉን በስልክ አነጋግሬቸዋለሁ።

ነጋሽ መሐመድ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ