1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ቀይ መሥቀል ማህበር የርዳታ ማሰባሰቢያ ጥሪ

ሐሙስ፣ የካቲት 17 2008

የኢትዮጵያ ቀይ መሥቀል ማህበር በድርቅ የተጎዱ ወገኖችን ለመርዳት ለጀመረው ጥረት ባለወረቶች የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ጥሪ አቀረበ።

https://p.dw.com/p/1I1j7
Äthiopisches Rotes Kreuz Spendenaufruf für die Opfer der Dürrekatastrophe
ምስል DW/Y.Gebreegziabher

ቀደም ሲል በቀይ መሥቀል ማህበር ጽሕፈት ቤት እና በብሔራዊ ቤተ መንግሥት በተካሄዱ ስነ ስርዓቶች ላይ የተለያዩ ተቋማት ለድርቁ ሰለባዎች መርጃ ይሆን ዘንድ ያዘጋጁትን የገንዘብ እና የቁሳቁስ ድጋፍ ለማህበሩ ፕሬዚደንት ዶክተር አህመድ ረጃ አስረክበዋል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ