የኢትዮጵያ ቡና የውይይት መድረክ13 ጥቅምት 2002ዓርብ፣ ጥቅምት 13 2002ለኢትዮጵያ ቡና ከአምራቹ እስከ ሻጩ፣ ከሻጩ እስከ ተጠቃሚው ድረስ ሁሉንም የጠቀለለ የአሠራር መዋቅር ለመዘርጋት በሚል በአዲስ አበባ ሼራተን ሆቴል አምሥት ቀናት የሚፈጅ የውይይት መድረክ ተከፍቷል።https://p.dw.com/p/KDvHለገበያ የሚቀርበዉን ቡና ሲለቅሙምስል picture-alliance/ dpaማስታወቂያ የኢትዮጵያ የሸቀጦች ገበያ ልውውጥ ማዕከል ባዘጋጀው መድረክ ላይ ከኢትዮጵያ ቡና የሚገዙ ሃገራትና ድርጅቶች ወኪሎችም እየተሳተፉ ነው። በሌላ በኩል ደግሞ የቡናን ንግድ አስመልክቶ መንግሥት ያወጣው ሕግ በአገሪቱ ቡና ላኪዎች ዘንድ ቅሬታን አስከትሎ እንደቆየ ይታወቃል። ዝርዝሩን፤ ታደሰ እንግዳው/መስፍን መኮንን ሸዋዬ ለገሠ