1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ጉብኝት በበርሊን

ሐሙስ፣ ኅዳር 25 2007

ጀርመን የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያንና የመብት ተሟጋቾች ባንፃሩ እዚያዉ በርሊን ዉስጥ ትናንት ባደረጉት ሠልፍ «ሠብአዊ መብት ይረግጣል» ባሉት በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ጀርመን ተፅዕኖ እንድታሳርፍ ጠይቀዋል

https://p.dw.com/p/1DzJy
ምስል Reuters/H. Hanschke

ጠቅላይ ሚንስትር ሐያለ ማርያም ደሳለኝ የመሩት የኢትዮጵያ መንግሥት ከፍተኛ የልዕካን ቡድን በጀርመን የሚያደርገዉን ጉብኝት ዛሬም ለሁለተኛ ቀን ቀጥሏል።ቡድኑ በርሊን ዉስጥ መራሒተ-መንግሥት አንጌላ ሜርክልን ጨምሮ ከተለያዩ የጀርመን መንግሥት ባለሥልጣናትና ባለሐብቶች ጋር ተነጋግሯል።ጀርመን የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያንና የመብት ተሟጋቾች ባንፃሩ እዚያዉ በርሊን ዉስጥ ትናንት ባደረጉት ሠልፍ «ሠብአዊ መብት ይረግጣል» ባሉት በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ጀርመን ተፅዕኖ እንድታሳርፍ ጠይቀዋል።የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሐይለ ሚካኤል ዉይይትና ሠልፉን ተከታትሎታል።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

ነጋሽ መሐመድ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ