የኢትዮጵያ አየር መንገድና ስታር አሊያንስ19 መስከረም 2003ረቡዕ፣ መስከረም 19 2003የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበርካታ አየር መንገዶች ጥምረት ከሆነዉ ስታር አሊያንስ ጋራ በጋራ ለመስራት ተስማማ።https://p.dw.com/p/PQ0vምስል APማስታወቂያ ዛሬ ነዉ የስምምነቱ ስርዓት በሸራተን ሆቴል የተከናወነዉ። ይህ ትብብር ለሁለቱም ድርጅቶች የሚኖረዉ ጠቀሜታ ምን ሊሆን እንደሚችል ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ የሚመለከታቸዉን በማነጋገር ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል። ጌታቸዉ ተድላ ሀይለጊዮርጊስ፤ ሸዋዬ ለገሠ አርያም ተክሌ