1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ሉፍትሃንዛ ዉል፤

ዓርብ፣ ሐምሌ 29 2008

የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ከጀርመኑ ሉፍትሃንዛ ጋር በቴክኒካዊ ጉዳዮች ላይ የ10 ዓመት ዉል መፈራረሙ ተሰማ።

https://p.dw.com/p/1JcPR
Boeing 787 Ethiopian Airlines
ምስል Reuters

[No title]

ዉሉ ከሁለት የአየር መንገድ አዉሮፕላኖች ሌላ የሌሎች ሃገራት ምርቶ ጥገናና እድሳትንም ያጠቃልላል። የአዲስ አበባ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዉሉን አስመልክቶ የአየር በረራ ዘርፍ ኃላፊ የሆኑትን ባለስልጣን በማነጋገር ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ