[No title]
በተለይ ካለፉት 25 ዓመታት ወዲህ ወደብ አልባ የሆነችዉ ኢትዮጵያ የጅቡቲ የባህር ወደብ ከፍተኛ ተጠቃሚ ሀገር ናት። ጅቡቲም በለዉጡ ከወደብ አገልግሎቱ የገንዘብ ክፍያ ሌላ የኤልክትሪክ ኃይልና ዉኃ ጨምሮ የተለያዩ የኢትዮጵያን የእርሻ ምርቶች ታገኛለች። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ስለሁለቱ ሃገራት የቆየ ግንኙነት ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
አዜብ ታደሰ