የኢትዮጵያ እግር ኳስ መጻዔ-ዕድል
እሑድ፣ የካቲት 2 2006ማስታወቂያ
ባይሳካለትም ፤ ዘንድሮ በብራዚል በሚካሄደው የዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ አፍሪቃን ከሚወክሉት 5 ቡድኖች መካከል አንዱ ሆኖ ለመገኘት ከተወዳደሩት 10 የአፍሪቃ ቡድኖች አንዱ ነው።
ቡድኑ ከዚህ ደረጃ እንዲደርስ ያበቁት አሠልጣኝ ባለፈው ሰሞን ከሥራ እንዲሰናበቱ ከተደረገ ወዲህ ፣ የአገሪቱ የእግር ኳስ ይዞታ ፣ አሁንም በእግር ኳስ አፍቃሪዎች ዘንድ ማነጋገሩን እንደቀጠለ ነው። ዶቸ ቨለም፣ በኅብረትም ሆነ በቡድን የሚካሄደውን ፤ ኢትዮጵያም ውስጥ እጅግ ተወዳጅ የሆነውን እግር ኳስ ፣ በሀገሪቱ ከሚገኝበት ደረጃ የላቀ እመርታ እንዲያሳይ ፤ በይበልጥ እንዲሻሻል ምን ይበጃል በማለት 3 እንግዶችን ለውይይት ጋብዟል። ሙሉ ዉይይቱ የድምፅ ማድጫዉን ምልክት በመጫን ይከታተሉ።
ተክሌ የኋላ
ልደት አበበ